የጽሁፍ ዜናዎች

በኮርፖሬሽኑ የፕሮጀክት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሠራተኞች የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ አደረጉ፡፡

በኮርፖሬሽኑ የፕሮጀክት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሠራተኞች የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ አደረጉ፡፡

ህዳር 30/2014 ዓ.ም የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ሠራተኞች ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች እያደረጉት ያለው ድጋፍ አሁንም እንደቀጠለ ነው፡፡ የተለያዩ ቅ/ጽ/ቤት ሠራተኞችም ከ ከ129 ሺህ ብር በላይ የሚገመት የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የቅርንጫፍ 3፣ 14፣ 15 እና 18 ጽ/ቤት ሠራተኞች በጦርነቱ ለተፈናቀሉ እና ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች 365 የሴቶች ንጽኅና መጠበቂያ፣ የተለያዩ የአዋቂ እና...

የቢሮው የመንግስትና የጋራ መኖሪያ ቤቶች አስተዳደር ዳይሬክቶሬቶች ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እና ስልጣንና ተግባራት ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ ::

የቢሮው የመንግስትና የጋራ መኖሪያ ቤቶች አስተዳደር ዳይሬክቶሬቶች ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እና ስልጣንና ተግባራት ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ ::

20/03/2014 ህብረተሰቡ በየደረጃው የሚያነሳቸውን የመልካም አስተዳደር እና የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮች ለመፍታት የተቀናጀ አሠራር መዘርጋትና በጋራ መረባረብ እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡ በአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ የመንግስትና የጋራ መኖሪያ ቤቶች አስተዳደር ዳይሬክቶሬቶች የ2014 በጀት ዓመት የአራት ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እንዲሁም በቢሮው ስልጣንና ተግባራት ላይ ያተኮረ ውይይት ከክፍለ ከተማ እና...

የፕሮጀክት 4 ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሰራተኞች ድጋፋቸውን ቀጥለዋል፡፡

የፕሮጀክት 4 ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሰራተኞች ድጋፋቸውን ቀጥለዋል፡፡

ህዳር 17/2014 ዓ.ም የአዲስአበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊታችን እና በጦርነቱ ለተፈናቀሉ ወገኖቻችን የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው በመቀጠል ላይ ናቸው፡፡ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የፕሮጀክት 4 ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሰራተኞች በየወሩ ከሚቆርጡት ደሞዛቸው እና ከሚለግሱት ደማቸው በተጨማሪ ዛሬ ህዳር 17/2014 ዓም ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት እና በጦርነቱ ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል ግምቱ...

የፕሮጀክት 6 ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሠራተኞች የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ አደረጉ፡፡

የፕሮጀክት 6 ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሠራተኞች የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ አደረጉ፡፡

ህዳር 13/2014 ዓ.ም የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ሠራተኞች ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች እያደረጉት ያለው ድጋፍ እንደቀጠለ ነው፡፡ የፕሮጀክት 6 ቅ/ጽ/ቤት ሠራተኞችም ከ60 ሺህ ብር በላይ የሚገመት የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ሠራተኞች በጦርነቱ ለተፈናቀሉ እና ለችግር ለተጋለጡ ወገኖች 445 ኪሎ ግራም ዱቄት እና የሕፃናት አልሚ ምግብ፣ ከ200 በላይ የአዋቂ እና የሕፃናት...

የቢሮውና የኮርፖሬሽኑ ሠራተኞችና የሥራ ኃላፊዎች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ደም ለገሱ፡፡

የቢሮውና የኮርፖሬሽኑ ሠራተኞችና የሥራ ኃላፊዎች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ደም ለገሱ፡፡

ህዳር 02/2014 ዓ.ም የኢትዮዮጵያን ህልውና ለማረጋገጥ መስዋዕትነት በመክፈል ላይ ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሠራዊት ሁለገብ ድጋፍ በማድረግ የዜግነት ግዴታን መወጣት እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ እና የቤቶች ልማት  ኮርፖሬሽን ሠራተኞችና የሥራ ኃላፊዎች ለመከላከያ ሠራዊት ደም ለግሰዋል፡፡ "ደማችን ለመከላከያ ሠራዊታችን!!" በሚል መርህ በመሥሪያ ቤቱ ቅጥር ግቢ በተካሄደው...

በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ዙርያ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ፡፡

በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ዙርያ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ፡፡

29/02/2014 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ እና የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን‘’የሀገር ህልውና እና ሉዐላዊነት ላይ የተደቀነ አደጋን ለመከላከል በወጣው አዋጅ ቁጥር’’ 5/2014 ላይ ከተቋሙ ሰራተኞች ጋር የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ፡፡ በውይይቱ ላይ ለአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አስፈላጊነት እና ለዚህ አዋጁ መነሻ የሆኑ ህገመንግስታዊ አንቀጾችና መሰረቶችን በተመለከተ የቢሮው የህግ አገልግሎት...

“ሃገር ስትፈርስ ቆመን አንመለከትም”

“ሃገር ስትፈርስ ቆመን አንመለከትም”

ጥቅምት 25/2014 ዓ.ም "ሃገር ስትፈርስ ቆመን አንመለከትም" ከእንግዲህ በአሸባሪው ህውሀትና በኦነግ ሽኔ ለመገዛት የሚፈልግ ልብም ፣ሞራልም የለንም የምንፈልገው መዝመት ነው ሲሉ የአ/አ ቤቶች ልማት ኮርፓሬሽን ሰራተኞች በውቅታዊ ገዳይ ላይ በየ ዲፓርትመንቱ በተደረገ ውይይት ላይ ጠይቀዋል። ሃገር ስትፈርስ ቆመን አንመለከትም ሲሉ ሠራተኞቹ አሸባሪው ጁንታ ሃይል ጦርነቱን ህዝባዊ ማድረጉን በአግባቡ በመረዳት ሁሉም ዜጋ...

በሀገራችን ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ።

በሀገራችን ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ።

ጥቅምት 24/2014 ዓ.ም የቤቶች እና ኮንስትራክሽን ወረዳ የብልፅግና ፖርቲ አመራሮች እና አባላት በሀገራችን ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ውይይት አካሄዱ። ኢትዮጲያን ሊያጠፋ የተነሳው እና ፀረ ኢትዮጲያ የሆነውን የጁንታውን ሀይል ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ማስቆም ይኖርብናል ያሉት የወረዳው የብልፅግና ፓርቲ ሰብሳቢ አቶ ጥላሁን ከበደ ናቸው። አክለውም በህልውናችን ላይ የተደቀነውን አደጋ ለመመከት በሙሉ አቅም ወደ ተግባር መግባት...

የቢሮውና የኮርፖሬሽኑ ሠራተኞችና የሥራ ኃላፊዎች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ያላቸውን አጋርነት ገለፁ፡፡

የቢሮውና የኮርፖሬሽኑ ሠራተኞችና የሥራ ኃላፊዎች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ያላቸውን አጋርነት ገለፁ፡፡

ጥቅምት 24/2014 ዓ.ም የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ እና የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ሠራተኞችና የሥራ ኃላፊዎች ከሀገር መከላከያ ጎን በመሰለፍ የዜግነት ግዴታቸውን ለመወጣት መዘጋጀታቸውን ገለፁ፡፡ ጥቅምት 24 ቀን 2013 ዓ.ም በመከላከያ ሠራዊት ላይ ህወሀት በፈፀመዉ ጥቃት ለተሰው ሰማዕታት የህሊና ፀሎት አድርገዋል፡፡ የቢሮውና የኮርፖሬሽኑ ሠራተኞችና የሥራ ኃላፊዎች “አልረሳውም! እኔም የኢትዮጵያ...

የቢሮውና የኮርፖሬሽኑ የሥራ ኃላፊዎች የሳይት ጉብኝት አካሄዱ

የቢሮውና የኮርፖሬሽኑ የሥራ ኃላፊዎች የሳይት ጉብኝት አካሄዱ

ጥቅምት 16/2014 ዓ.ም በተለያዩ ሳይቶች ግንባታቸው በመፋጠን ላይ ያሉትን የጋራ መኖሪያ በማጠናቀቅ ህብረተሰቡን ይበልጥ ተጠቃሚ ለማድረግ ትኩረት ሰጥቶ መረባረብ እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ እና የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የሥራ ኃላፊዎች የሳይት ጉብኝት አካሂደዋል፡፡ በቦሌ ቡልቡላ፣ ፉሪ ሃና እና ኮዬ ፈጬ ሳይቶች በተካሄደው የሳይት ጉብኝት ላይ  የቅርንጫፍ ጽ/ቤት አመራር...