Publications

የግንባታ ተቋራጮች ምዝገባን በተመለከተ

ሰላም ውድ ስራ ተቋራጮች 

ተቋማችን የምዝገባ ማስታወቂያ አውጥቶ የነበረ መሆኑ ይታወቃል፤ ነገር ግን ከቴክኒክ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ የምዝገባ ሂደቱ ከማክሰኞ 8:00 ጀምሮ በዚሁ ድህረ-ገፅ ላይ የሚካሄድ መሆኑን እያሳወቅን እስከዛው ድረስ በትዕግሥት እንድትጠባበቁ በአክብሮት እንገልፃለን።

የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን